ኡጋንዳ ለኢራን ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች እስራኤልን ስለ ማጥፋት እና ስለማሸነፍ የሚነሱ ሀሳቦች ካሉ ጦርነቱን ለመቀላቀል ዝግጁ ነን ። እኛ ከእስራኤል ጎን ነን ኢራን ኡጋንዳንድ በሚሳኤል የምትመታ ከሆነ እኛም ኢራንን በሚሳኤል በአፀፋው የምንመታ ይሆናል ። አስተማማኝ መከላከያ ነው ያለን። የኡጋንዳ የመከላከያ ሰራዊት ዋና አዛዥ ሙሆዚ ኬንሩጋባ @Ethionew_433 @Ethionew_433
4-3-3 World News
ፈጣን መረጃ ከፈለጉ ወደ እኛ ጎራ ብለው ይጎብኙ፤ ይህ የሁላችንም ድምፅ ነው!!!
Графики
📊 Средний охват постов
📉 ERR % по дням
📋 Публикации по дням
📎 Типы контента
Лучшие публикации
18 из 18ከአንድ ሚልየን በላይ የኢራን ተዋጊዎች ከአሜሪካ ጋር ሊፈጠር ለሚችለው መሬት ላይ ለሚደረግ ውጊያ ተዘጋጅተዋል። Routers Bricsnews @Ethionew_433 @Ethionew_433
ኢራናውያን የአያቶላህ አሊ ካሚኒ ተተኪ እንድሆን ጥያቄ አቅርበውልኝ ነበር ። የኢራን ጠቅላይ መሪ እንድሆን ጥያቄ ቀረቦልኝ ውድቅ አድርጊያለሁ ዶናልድ ትራምፕ @Ethionew_433 @Ethionew_433
በአዲስ አበባ 32 የቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች አገልግሎት ሊጀምሩ ነው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመላ ሀገሪቱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎችን እየገነባ መሆኑን አስታውቋል። ተቋሙ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ የሦስት ጣቢያዎችን ግንባታ አጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ያደረገ ሲሆን፣ በቀጣይም ተጨማሪ 34 ፕሮጀክቶችን ለማስጀመር አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልጿል። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ140 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቢኖሩም፣ የቻርጅ ማድረጊያ መሠረተ ልማት እጥረት ትልቅ ፈተና ሆኖ ቆይቷል። ይህንን ችግር ለመቅረፍ ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32፣ በሌሎች የክልል ከተሞች ደግሞ 8 በድምሩ 40 የቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎችን ለመገንባት ርብርብ እያደረገ ይገኛል። @Ethionew_433 @Ethionew_433
የጦር መረከባችን ተመቷል-ትራምፕ‼️ ኢራን የአሜሪካን የዓለማችን ትልቁን የአውሮፕላን ተሸካሚ "በ17 አቀጣጫ" ጥቃት እንደፈፀመችበት ዶናልድ ትራምፕ አስታወቁ። ፕሬዚደንት ትራምፕ ኢራን የዓለማችን ትልቁን የአውሮፕላን ተሸካሚ ጄራልድ አር ፎርድ በ17 የተለያዩ አቅጣጫዎች መምታቷን በይፋ አምነዋል። ይህ አውሮፕላን ተሸካሚ የ13 ቢሊዮን ዶላር ግምት ያለው አሜሪካ አለኝ ከምትላቸው ዘመናዊ የጦር መርከብ ውስጥ የመጀመሪያውን ደረጃ የሚይዝ ሲሆን 337 ሜ እርዝመት አለው፣ከ75-90 የጦር አውሮፕላኖችን በአንድ ጊዜ መሸከም ይችላል። ይህ አውሮፕላን ተሻካሚ የጦር መርከብ በኢራን ጥቃት ከተፈፀመበት በኋላ በዛሬው ዕለት ለጥገና ወደ ክሮሺያ ማቅናቱን ሮይተርስ ዘግቧል። አርቲ እና ሮይተርስን በዜና ምንጭነት ተጠቅመናል። @Ethionew_433 @Ethionew_433
ቀጣይዋ ተረኛ ኩባ ነች ዶናልድ ትራምፕ @Ethionew_433 @Ethionew_433
ሰበርርር ኢራን የአለምን የኢንተርኔት አቋርጣለው በባህር ስር የሚገኙትን የኢንተርኔት አስተላላፊ መስመሮችን እበጥሳለው ስትል ማስጠንቀቂያ ሰጥታለች ! የግልፍ ሀገራት ለአሜሪካ ያላቸውን አጋርነት በፍጥነት የማያቋርጡ ከሆነ ለወራት ያህል ያለ ኢንተርኔት የአለም ህዝብ እንደሚቀመጥ ኢራን በዐፅኖት አሳስባለች ሲል ዘ ኢንዲፔኔደንትን ጨምሮ በርካታ የኢራኔ እና አለም አቀፍ ሚዲያዎች እየዘገቡት ይገኛል። በአለማቾን ትልቅ አይኪ አለው የሚባለው ግለሰብ ይህ በቀጣዮቹ ሳምንታት ሊፈጠር ይችላል ሲል ግምቱን አስቀምጦ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ ነገሩ ከዛቻም አልፎ ወደ ተግባር ሊያደግ ተቃርቧል። @Ethionew_433 @Ethionew_433
ሰበር ጉድ ጉድ በኬንያ የሚገኘው የእስራኤል ኤምባሲ ለአፍሪካ ሀገራት የተጠንቀቁ መልዕክት አውጇል ! ኤምባሲው እንዳስታወቀው ከሆነ የኢራን የረጅም ርቀት ሚሳኤሎች ከቴህራን 4,000 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የመምታት ራዲየስ እንዳላቸው እና በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን ሊጓዳ እንደሚችል ገልጿል። የዚህ ሰለባ ከሆኑ ሀገራት መሃል አንዷ ኢትዮጵያ ናት አዲስ አበባ፡ ከሶማሊያ 3,200 ኪ.ሜ (ሞቃዲሹ)፡ ከኬንያ (ናይሮቢ) 3,700 - 3,800 ኪ.ሜ (ናይሮቢ)፡ ከ4,000 - 4,400 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች ሰለዚህ ኬንያን እና ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት በኢራን ሚሳኤል አደጋ ቀጠና ውስጥ ይገኛሉ ብሏል። ምን አርገን ነው እኛ ደሞ ? ለምን ይሄ ነገር ተለቀቀ ወገን ?👀 @Ethionew_433 @Ethionew_433
የኢራን ጦር ሃይሎች ቃል አቀባይ ትራምፕ የምድር ጦር በማሰማራት ኦፕሬሽን ከጀመሩ 'የአሜሪካ ወታደሮች ለፋርስ ባህረ ሰላጤ ሻርክ ጥሩ ምግብ ይሆናሉ' ሲሉ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። 1000 የሚጠጉ የባህር ላይ ተዋጊ ወታደሮችን ወደ ኢራን በመላክ ለሳምንታት ኦፕሬሽን ለመስራት ፔንታጎን ማቀዱን ያስታወቀ ሲሆን ይህንን የፔንታጎን እቅድ ትራምፕ የሚያፀድቁ ከሆነ የመካከለኛው ጦርነት ወደ ሌላ አስፈሪ ምዕራፍ ሊሸጋገር እንደሚችል ተሰግቷል። @Ethionew_433 @Ethionew_433
የኢራን ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ የኢራቅ ሃይማኖታዊ መሪዎች እና ህዝብ በጠላት ላይ ላሳዩት አቋም ያላቸውን አድናቆት መግለፃቸውን ታስኒም የዜና ወኪል ዘግቧል @Ethionew_433 @Ethionew_433