4
4-3-3 World News 🫆
@Ethionew_4332.2K подп.
810просмотров
37.2%от подписчиков
28 марта 2026 г.
stats📷 ФотоScore: 891
በአዲስ አበባ 32 የቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች አገልግሎት ሊጀምሩ ነው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በመላ ሀገሪቱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎችን እየገነባ መሆኑን አስታውቋል። ተቋሙ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ የሦስት ጣቢያዎችን ግንባታ አጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ያደረገ ሲሆን፣ በቀጣይም ተጨማሪ 34 ፕሮጀክቶችን ለማስጀመር አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልጿል። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ140 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቢኖሩም፣ የቻርጅ ማድረጊያ መሠረተ ልማት እጥረት ትልቅ ፈተና ሆኖ ቆይቷል። ይህንን ችግር ለመቅረፍ ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32፣ በሌሎች የክልል ከተሞች ደግሞ 8 በድምሩ 40 የቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎችን ለመገንባት ርብርብ እያደረገ ይገኛል። @Ethionew_433 @Ethionew_433
810
просмотров
493
символов
Нет
эмодзи
Да
медиа

Другие посты @Ethionew_433

Все посты канала →
በአዲስ አበባ 32 የቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች አገልግሎት ሊጀምሩ ነው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገ — @Ethionew_433 | PostSniper